Please call us if you need to advertise your company
Mobil: (+251)953-855505
Tel:-(+251)116 66 33 44
The Ethiopian Beverages Manufacturing Industries Association was legally established on April 03, 2018, with founding members from the sector.
EBMIA has got its license from FDRE Ministry of Trade & Industry as per Proclamation 341/2003 part 5(23) that allows the foundation of Sectorial Associations. Currently, the Association members are increased to 79.
The bottled water industry is a strong supporter of our environment and our natural resources. Bottled water companies manage resources responsibly by investing in technology and practices that improve water quality and conservation.
Please call us if you need to advertise your company
Mobil: (+251)953-855505
Tel:-(+251)116 66 33 44
የታሸጉ መጠጦችና የፍራፍሬ ጭማቂዎችን የሚያመርቱ ፋብሪካዎች ዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ እየገቡ መሆኑን እየገለጹ ነው፡፡ የኢትዮጵያ በቨሬጅስ አምራቾች ኢንዱስትሪዎች ማኅበር ባለፈው ሐሙስ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እንደተደመጠው በተለይ የታሸጉ ውኃዎች አምራቾችና የአትክልትና ፍራፍሬ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ሥራቸውን ለማስቀጠል የሚያስችሉ የተለያዩ ተግዳሮቶች እየገጠማቸው ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት እየገጠሙ ያሉት ችግሮች በርካታ ናቸው ያሉት የማኅበሩ አባላት እየገጠሙን ላሉ ተግዳሮቶች መፍትሔ እየተገኘላቸው ባለመሆኑ ፋብሪካ እስከመዝጋት እየተደረሰ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው አትክልትና ፍራፍሬዎችን የሚያቀነባብሩ 16 ፋብሪካዎች ከሥራ ውጭ መሆናቸውን ለአብነት ገልጸዋል፡፡
የማኅበሩ ፕሬዚዳንት እንዳመለከቱት ጌትነት በላይ (ኢንጂነር) ለዘርፉ አባላት ስኬት ይረዳ ዘንድ ሰፋፊ ሥራዎችን እየሠራ ቢገኝም የተለያዩ ተግዳሮቶች ግን የዘርፉ አምራቾች ወደ ሚፈልጉት ደረጃ እንዳይደርሱ ገድቧቸዋል ያሉዋቸውን ምክንያቶች አቅርበዋል፡፡ በተለይ የጥሬ ዕቃ ከጊዜ ወደ ጊዜ መወደድ የኤክስይስ ታክስ ጫና፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ የኃይል መቆራረጥና የመሳሰሉት እየፈተኗቸው ስለመሆኑ በሪፖርታቸው ጠቅሰዋል፡፡ ለኮንሰንትሬት የሚሆን የሰኳር ግብዓት አለመኖር፣ የፖስት ኦዲት አሠራር ግልፅነት አለመኖር፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተጣለው የጭነት ትራንስፖርት ዕገዳ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ችግሮች የበኩላችንን ድርሻ እንዳይወጡ ከማድረጋቸውም ባሻገር ይባስ ብሎ ኩባንያዎች እንዲዘጉ ምክንያት እስከመሆን ደርሷል ብለዋል፡፡ እይተፈጠሩ ባሉት ጫናዎች ምክንያት በተለይ አገር በቀል የአትክልትና ፍራፍሬ ማነባበሪያ ፋብሪካዎች ሙሉ ለሙሉ ሥራ ማቆማቸውን ተናግረዋል፡፡
Ethiopia's juice manufacturers confront formidable economic challenges following the reclassification of their products as flavoured beverages, which has led to them being burdened with hundreds of millions of birr in back taxes.Last year, upon request from the Finance Ministry, the Ethiopian Food & Drug Administration (EFDA) conducted research that concluded all the juice manufacturers in the country were producing flavoured drinks, which entails a 25pc excise tax levy.
The declaration spurred the Ministry of Revenues to seek back taxes and penalties from 10 manufacturers dating back four years, a move that has unsettled the beverage industry subsector already grappling with input shortages. Temesgen Takele, the Ministry's excise tax liability and audit services coordinator, says they are responsible for collecting taxes on any item deemed taxable by the Finance Ministry.
Pleas to remove water from list of excisable commodities were denied
The “unreasonably high” excise duty imposed on packaged water is hindering bottlers from accessing the international market.The high production costs that water bottlers incur as a result of rising input costs and high taxes have a negative effect on their capacity to compete. Industry players see Djibouti and Somalia as potential export markets, but they have been unable to compete in these countries due to rising production costs.
የታሸጉ ውሃ አምራቾች ሲጠቀሙበት የነበረውን የውሃ ማሸጊያ ፕላስቲክ ጠርሙስ ማቅለሚያ (ማስተርባችን) በማስቀረቱ አምራቾቹ ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባት ሲጠቀሙበት የነበረውን በአመት ውስጥ እስከ 50 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ወጪን እንደሚያስቀር ይፋ አደረገ፡፡
Today 183
Yesterday 421
Week 2793
Month 2335
All 985295
Office Phone: +251-116 663344
Mobile: +251-953855505
Fax: +251-116 663650
Email: info@ebmia.org
Website: www.ebmia.org
Addis Ababa, Ethiopia