የኢትዮጵያ በቬሬጅስ አምራቾች ኢንዱስትሪዎች ማኅበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔውን ባካሄደበት ወቅት
Featured

የታሸጉ መጠጦችና የፍራፍሬ ጭማቂ አምራቾች በኤክሳይዝ ታክስና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ቅሬታ አቀረቡ

  • አትክልትና ፍራፍሬዎችን የሚያቀነባብሩ 16 ፋብሪካዎች ተዘግተዋል

የታሸጉ መጠጦችና የፍራፍሬ ጭማቂዎችን የሚያመርቱ ፋብሪካዎች ዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ እየገቡ መሆኑን እየገለጹ ነው፡፡ የኢትዮጵያ በቨሬጅስ አምራቾች ኢንዱስትሪዎች ማኅበር ባለፈው ሐሙስ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እንደተደመጠው በተለይ የታሸጉ ውኃዎች አምራቾችና የአትክልትና ፍራፍሬ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ሥራቸውን ለማስቀጠል የሚያስችሉ የተለያዩ ተግዳሮቶች እየገጠማቸው ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት እየገጠሙ ያሉት ችግሮች በርካታ ናቸው ያሉት የማኅበሩ አባላት እየገጠሙን ላሉ ተግዳሮቶች መፍትሔ እየተገኘላቸው ባለመሆኑ ፋብሪካ እስከመዝጋት እየተደረሰ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው አትክልትና ፍራፍሬዎችን የሚያቀነባብሩ 16 ፋብሪካዎች ከሥራ ውጭ መሆናቸውን ለአብነት ገልጸዋል፡፡

የማኅበሩ ፕሬዚዳንት እንዳመለከቱት ጌትነት በላይ (ኢንጂነር) ለዘርፉ አባላት ስኬት ይረዳ ዘንድ ሰፋፊ ሥራዎችን እየሠራ ቢገኝም የተለያዩ ተግዳሮቶች ግን የዘርፉ አምራቾች ወደ ሚፈልጉት ደረጃ እንዳይደርሱ ገድቧቸዋል ያሉዋቸውን ምክንያቶች አቅርበዋል፡፡ በተለይ የጥሬ ዕቃ ከጊዜ ወደ ጊዜ መወደድ  የኤክስይስ ታክስ ጫና፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ የኃይል መቆራረጥና የመሳሰሉት እየፈተኗቸው ስለመሆኑ በሪፖርታቸው ጠቅሰዋል፡፡ ለኮንሰንትሬት የሚሆን የሰኳር ግብዓት አለመኖር፣ የፖስት ኦዲት አሠራር ግልፅነት አለመኖር፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተጣለው የጭነት ትራንስፖርት ዕገዳ እንዲሁም ሌሎች ተያያዥ ችግሮች የበኩላችንን ድርሻ እንዳይወጡ ከማድረጋቸውም ባሻገር ይባስ ብሎ ኩባንያዎች እንዲዘጉ ምክንያት እስከመሆን ደርሷል ብለዋል፡፡ እይተፈጠሩ ባሉት ጫናዎች ምክንያት በተለይ አገር በቀል የአትክልትና ፍራፍሬ ማነባበሪያ ፋብሪካዎች ሙሉ ለሙሉ ሥራ ማቆማቸውን ተናግረዋል፡፡ 

Juice factory
Featured

Taxing Flavors Squeeze 'Juice' Industry

Ethiopia's juice manufacturers confront formidable economic challenges following the reclassification of their products as flavoured beverages, which has led to them being burdened with hundreds of millions of birr in back taxes.Last year, upon request from the Finance Ministry, the Ethiopian Food & Drug Administration (EFDA) conducted research that concluded all the juice manufacturers in the country were producing flavoured drinks, which entails a 25pc excise tax levy.

The declaration spurred the Ministry of Revenues to seek back taxes and penalties from 10 manufacturers dating back four years, a move that has unsettled the beverage industry subsector already grappling with input shortages. Temesgen Takele, the Ministry's excise tax liability and audit services coordinator, says they are responsible for collecting taxes on any item deemed taxable by the Finance Ministry.

Featured

High input cost, tax rates hamper potential water export: bottlers decry

Pleas to remove water from list of excisable commodities were denied

The “unreasonably high” excise duty imposed on packaged water is hindering bottlers from accessing the international market.The high production costs that water bottlers incur as a result of rising input costs and high taxes have a negative effect on their capacity to compete. Industry players see Djibouti and Somalia as potential export markets, but they have been unable to compete in these countries due to rising production costs.

Featured

የታሸገ ውሃ አምራቾች ቀለም አልባ ፕላስቲክን በመጠቀማቸው በአመት 50 ሚሊዮን ዶላር ወጪን እንደሚያስቀር ተገለፀ

የታሸጉ ውሃ አምራቾች ሲጠቀሙበት የነበረውን የውሃ ማሸጊያ ፕላስቲክ ጠርሙስ ማቅለሚያ (ማስተርባችን) በማስቀረቱ አምራቾቹ ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባት ሲጠቀሙበት የነበረውን በአመት ውስጥ እስከ 50 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ወጪን እንደሚያስቀር ይፋ አደረገ፡፡

Featured

የታሸገ ውሃ አምራቾች በሰማያዊ ፕላስቲክ ጠርሙስ ማምረት አቆሙ

የአገር ውስጥ የታሸገ ውሃ አምራቾች ሲያመርቱበት የቆየውን ሰማያዊ የፕላስቲክ ጠርሙስ በመተው ውሃን በነጭ (ቀልም አልባ) ፕላስቲክ ጠርሙስ ማሸግ ጀመሩ፡፡ለረጅም አመታት አምራቾቹ ሰማያዊ ቀለም ባላቸው የፕላስቲክ ጠርሙሶች ሲያሽጉ የነበረ ቢሆንም የምግብና መጠጥ ኢንዱትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል ባካሄደው ጥናት የፕላስቲክ ጠርሙስ ማቅለሚያ አካባቢ ላይ ተፅዕኖ የሚፈጥር በመሆኑ መልሶ ለግብአትነት ለመጠቀም አመቺ ባለመሆኑ እና አላስፈላጊ የውጭ ምንዛሬ ወጪን የሚያስከትል በመሆኑ የጠርሙስ ማቅለሚያ ማስተርባች ጥቅም ላይ እንዳይውል ተወስኗል፡፡

ለታሸገ ውኃ በዓመት ይከፈል የነበረው የ100 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንዲቆም ተወሰነ

የታሸገ ውኃ አምራቾች በዓመት ወጪ ያደርጉ የነበረው 100 ሚሊዮን ዶላርን የሚያስቀር ማስተርባች የተሰኘ ምርት መጠቀም እንዲያቆሙ መወሰኑን የኢትዮጵያ ውኃ፣ ለስላሳ መጠጦች፣ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾች ማኅበር ገለጸ።

የታሸገ ውኃ አምራቾች በተለይም በጥሬ ዕቃ እጥረት ለማምረት ሲቸገሩ መቆየታቸውንና ለዚህም እንደ መፍትሔ ከተወሰዱት ጉዳዮች መካከል ተጨማሪ ግብዓቶችን መጠቀም ማቆም መሆኑን የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ አሸናፊ መርዕድ ገልጸዋል።

Read More

Visitor Counter

Today 177

Yesterday 421

Week 2787

Month 2329

All 985289

Events - Calendar

October 2024
S M T W T F S
1 2 3 4 5
6 7 8 9 10 11 12
13 14 15 16 17 18 19
20 21 22 23 24 25 26
27 28 29 30 31

Contact Us

Office Phone: +251-116 663344

Mobile: +251-953855505

Fax: +251-116 663650

Email: info@ebmia.org

Website: www.ebmia.org

Addis Ababa, Ethiopia