በታሸገ ውኃ ላይ ኤክሳይስ ታክስ መጣል የለበትም

የተፈጥሮ ውኃን በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊነት ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው፡፡ አላቂ ሀብት ነው ተብሎ የሚታመነውን ውኃ በአግባቡና በቁጠባ መጠቀም ካልተቻለ ወደፊት እጥረት ይፈጠራል የሚል ሥጋትም አለ፡፡ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የውኃ ሀብት አላት ቢባልም፣ በአግባቡ መጠቀም ካልተቻለ የችግሩ ሰላባ ትሆናለች የሚሉ ምልከታዎች እየተንፀባረቁ ነው፡፡ በከፍተኛ ደረጃ ውኃን ዋነኛ ግብዓት አድርገው የሚጠቀሙ ፋብሪካዎች የውኃ እጥረት የሚያጋጥማቸው ወቅት አለ፡፡ ይህ ጉዳይ ዝም ከተባለና ውኃን ቆጥቦ በመጠቀም በጋራም ሆነ በግል መሥራት ካልተቻለ፣ እ.ኤ.አ. በ2030 የውኃ እጥረት ሊያጋጥም ይችላል የሚል በጥናት ላይ የተመሠረተ ትንታኔ ይቀርባል፡፡

https://www.ethiopianreporter.com/article/23044

Visitor Counter

Today 214

Yesterday 658

Week 2783

Month 15595

All 1024208

Events - Calendar

May 2025
S M T W T F S
1 2 3
4 5 6 7 8 9 10
11 12 13 14 15 16 17
18 19 20 21 22 23 24
25 26 27 28 29 30 31

Contact Us

Office Phone: +251-116 663344

Mobile: +251-953855505

Fax: +251-116 663650

Email: info@ebmia.org

Website: www.ebmia.org

Addis Ababa, Ethiopia