Featured

ለታሸገ ውኃ በዓመት ይከፈል የነበረው የ100 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንዲቆም ተወሰነ

የታሸገ ውኃ አምራቾች በዓመት ወጪ ያደርጉ የነበረው 100 ሚሊዮን ዶላርን የሚያስቀር ማስተርባች የተሰኘ ምርት መጠቀም እንዲያቆሙ መወሰኑን የኢትዮጵያ ውኃ፣ ለስላሳ መጠጦች፣ አትክልትና ፍራፍሬ አምራቾች ማኅበር ገለጸ።

የታሸገ ውኃ አምራቾች በተለይም በጥሬ ዕቃ እጥረት ለማምረት ሲቸገሩ መቆየታቸውንና ለዚህም እንደ መፍትሔ ከተወሰዱት ጉዳዮች መካከል ተጨማሪ ግብዓቶችን መጠቀም ማቆም መሆኑን የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ አሸናፊ መርዕድ ገልጸዋል።

Read More

Visitor Counter

Today 505

Yesterday 617

Week 1688

Month 14500

All 1023113

Events - Calendar

May 2025
S M T W T F S
1 2 3
4 5 6 7 8 9 10
11 12 13 14 15 16 17
18 19 20 21 22 23 24
25 26 27 28 29 30 31

Contact Us

Office Phone: +251-116 663344

Mobile: +251-953855505

Fax: +251-116 663650

Email: info@ebmia.org

Website: www.ebmia.org

Addis Ababa, Ethiopia