መንግስታዊ ያልሆነ የልማት ማህበር የተቋቋመ መሆኑን ስለማሳወቅ፤

እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን!

ኢትዮጵያ የታሸገ ውሃ፤ የለስላሳ መጠጥ፤ የአትክልትና ፍራፍሬ አቀነባባሪዎች/ አምራች ኢንዱስትሪዎች ማህበር ለወደፊቱ ከመንግስት ጋር በተሻለ ሁኔታ ተቀራርቦ ለመስራት እንዲያስችለው በተወሰኑ የማህበሩ አባላት መስራችነት # የአረንጓዴ ኢኮኖሚና ፕላስቲክ አሰባሳቢ የልማት ማህበር (ጂኢፒሲልማ)$ ፡ #Green Economy & Plastic Collection Development Association (GEPCDA) $ የተባለውን መንግስታዊ ያልሆነ የልማት ማህበር አቋቁሟል፡፡

Certificate for GEPC (pdf)

 

Bottlers request suspension of excise tax, VAT

Ethiopian Bottled Water, Soft Drink, Fruit and Vegetable Manufacturing Industries Association (EBSFMIA) ask Ministry of Finance (MoF) to suspend excise tax and value added tax (vat) for the time being. In a letter the association sent to MoF stated that its members are highly affected because of the outbreak of coronavirus.
“As per our evaluation the sector particularly the bottled water business is significantly affected by the outbreak,” the letter signed by Ashenafi Merid, General Manager of EBSFMIA, states.

EBSFMIA Donates 100,000 birr for the Addis Ababa City Administration Trust Fund.

The Ethiopian Bottled water, Soft drink, fruits and Vegetables Processing manufacturing Industries Association (EBSFMIA) has donated 100, 000 birr to the Addis Ababa City Administration Trust Fund, dated April 01, 2020.

On the event organized by the City Administration, the President of the Association Eng. Getnet Belay has submitted the cheque to the City Administration Mayor Eng. Takele Uma.

The donation will be dedicated to the efforts made by the government to combat the spread of Covid-19 virus throughout the city as well as the country in general.

Eng. Takele Uma appreciated the Association’s effort in donating this fund as well as mobilizing the members of the Association to commit their part.

Source: The secretariat of EBSFMIA

addis ababa

በመዲናዋ የከባድ ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ሰዓት ማሻሻያ ተደረገበት

የካቲት 19, 2012 ዓ. ም       

ማህበራችን የከባድ መኪና ተሸከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የሰአት ገደብን አስመልክቶ ጥናት ካስጠና በኋላ ለጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ፤ ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ፤ ለትራንስፖርት ሚኒስቴር ፤ ለገቢዎች ሚኒስቴር እንዲሁም ለክቡር የአዲስ አበባ ከንቲባ ያቀረበ ሲሆን ይህንኑ ጥናት ከነመፍትሄ ሀሳቦቹ ተግባራዊ ለማስደረግ ተካታታይ ውይይቶችን ከ3 ወራት በላይ ለሆነ ጊዜያት ክትትል ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

በዚሁ መሠረት የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት ከ20/06/2012 ዓ.ም ጀምሮ የከባድ ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ሰዓትማሻሻያ አድርጎበታል፡፡
በአዲሱ ማሻሻያም ከባድ ተሽከርካሪዎች ጠዋት ከ1-3 ሰአት እንዲሁም ከሰዓት ከ 10:30-12:00 ውጪ ባሉሰዓቶች እንዲንቀሳቀሱ ተወስኗል።

ይህን ውሳኔ ለማግኘት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ከማህበሩ ፅ/ቤት ጋር ሆነው ሲሰሩ የቆዩትን የቦርዱን አመራር እያመሰገንን በቀጣይም ስራዎች አባላት ድጋፋችሁ እንዳይለየን በማክበር እጠይቃለሁ፡፡ ማህበራችን ያስጠናው ጥናት ለሌሎችም ሴክተሮች ውጤት እንዲገኝ ረድቷል ፡፡
                                                                                                                             

ከሠላምታ ጋር
አሸናፊ መርዕድ
 

Visitor Counter

Today 240

Yesterday 421

Week 2850

Month 2392

All 985352

Events - Calendar

October 2024
S M T W T F S
1 2 3 4 5
6 7 8 9 10 11 12
13 14 15 16 17 18 19
20 21 22 23 24 25 26
27 28 29 30 31

Contact Us

Office Phone: +251-116 663344

Mobile: +251-953855505

Fax: +251-116 663650

Email: info@ebmia.org

Website: www.ebmia.org

Addis Ababa, Ethiopia